በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኦሮሚያ አንዳንድ ከተሞች መንግስት ላይ ተቃዉሞዉ ቀጥሏል


በኦሮሚያ አንዳንድ ከተሞች መንግስት ላይ ተቃዉሞዉ ቀጥሏል
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በኦሮሚያ ክልል የአዲስ አበባንና የፊንፊኔን ልዩ ዞኖችን ለማቀናጀት የተነደፈዉን ማስተር ፕላን በመቃወም የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ትላንትና በዛሬዉ እለት በጂማና በሃሮማያ ዩኒቬርሲቲዎች ተካሂደዋል፥ የመንግስት ጸጥታ አስከባሪ ሃይሎችም ተማሪዎቹን በመደብደብ ተቃዉሞዉን መበተናቸዉ ታዉቋል።

XS
SM
MD
LG