በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አንድ መምሕር ተገሏል፤አንዲት የሳባት ዓመት ታዳጊ መቁሰሏ ተነግሯል


አንድ መምሕር ተገሏል፤አንዲት የሳባት ዓመት ታዳጊ መቁሰሏ ተነግሯል
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

በአዲስ አበባና የፊንፊኔ ዙሪያ የኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ ልማት ማስተር ፕላን ዕቅድ ላይ የተነሣው ተቃውሞ ከአንድ ዓመት ከመንፈቅ በኋላ የዛሬ ወር ተኩል አካባቢ አገርሽቶ እንደገና የመረጋጋት አዝማሚያ ያሳየ መስሎ ነበር፡፡ይሁን እንጂ ሰሞኑን ደግሞ እንደገና የመነሣሣት አዝማሚያዎች ተስተውለዋል፡፡

XS
SM
MD
LG