በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“በመቃወም ብቻ ቢኾን ኖሮ ዶ/ር መረራ ይታሠሩ ነበር” የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ


“በመቃወም ብቻ ቢኾን ኖሮ ዶ/ር መረራ ይታሠሩ ነበር” የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ
please wait

No media source currently available

0:00 0:10:50 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ አመራር አባላትም ኾነ የሰማያዊው ፓርቲ ወጣቶች የታሠሩት፤በወንጀል ተጠርጥረው እንጂ በፖለቲካ ድርጅት ውስጥ ስለተሳተፉም ኾነ ስለጻፉ አይደለም ሲሉ የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮቸ ሚኒስትሩ አቶ ጌታቸው ረዳ ተናገሩ፡፡

XS
SM
MD
LG