በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በዋሺንግተን ዲሲ ከዋይት ሐውስ ቤተ መንግሥት ፊት ለፊት የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ


በዋሺንግተን ዲሲ ከዋይት ሐውስ ቤተ መንግሥት ፊት ለፊት የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:44 0:00

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች ሰሞኑን ከተቀሰቀሰው ሁከት ጋር በተያያዘ፥ በቄሌም ወለጋ ዞን ጫንቃ ከተማ ሕይወት ጠፍቷል። ትላንትናና ዛሬ በነቀምቴ፥ በሻኪሦ፥ በሻሸመኔና አዲስ አበባ ከፍተኛ የትምሕርት ተቋማት የተቃውሞ እንቅስቃሴዎች ታይተዋል። እዚህ በዋሺንግተን ዲሲም ከዋይት ሐውስ ቤተ መንግሥት ፊት ለፊት የሻማ ማብራት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።

XS
SM
MD
LG