በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያና ኬንያ በሞያሌ በኢኮኖሚና ጸጥታ ጉዳይ ስምምነት ተፈራረሙ


ኢትዮጵያና ኬንያ በሞያሌ በኢኮኖሚና ጸጥታ ጉዳይ ስምምነት ተፈራረሙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:46 0:00

ኢትዮጵያና ኬንያ በሁለቱ ሀገራት ድምበር ከተማ በሆነችዉ ሞያሌ ዉስጥ በኢኮኖሚና ጸጥታ ጉዳይ ላይ የሚያተኩር ስምምነት ተፈራረሙ። በዚህ የስምምነት ፊርማ ስነ-ሥርዓት ላይም የሁለቱ ሀገራት መሪዎችና ምንስትሮች ተገኝተዋል።

XS
SM
MD
LG