በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በካሊፎርኒያ ሳን በርናርዲኖ በከፍተው ተኩስ አስራ አራት ሰዎች ተገድለዋል

ዩናይትድ ስቴትስ ካሊፎርኒያ ክፍለ ሀገር ሳን በርናርዲኖ (San Brnardino) ከተማ በኣንድ የማህበራዊ እገልግሎት ማዕከል ተኩስ ከፍተው ኣስራ ኣራት ሰዎች በመግደል የተጠረጠሩትን ሁለት ሰዎች ማንነት የከተማዋ ባለስልጣናት ኣረጋግጠዋል። በጥቃቱ ሌሎች ኣስራ ሰባት ሰዎች ቆስለዋል።

ተጨማሪ ይጫኑ

XS
SM
MD
LG