ኤርትራ ከሕዝቧ እየተራቆተች ነው
- ሰሎሞን ክፍሌ
በዓለምአቀፉ የሰብዓዊ መብቶች ተከራካሪ ድርጅት አምነስቲ ኢንተርናሽናል (Amnesty International) መግለጫ መሠረት፥ ኤርትራውያን ምንም እንኳ እሥርና ሰቆቃ የሚፈጸምባቸው ለመሆኑ ማረጋገጫ ቢኖርም፥ አንዳንድ የአውሮፓ ሀገሮች የጥገኝነት ማመልከቻቸውን ውድቅ በማድረግ እያስገደዱ ፍልሰተኞችን ወደ ሀገራቸው ይመልሳሉ። ሄንሪ ሪጅወል (Henry Ridgwell) ከለንደን ያደረሰን ዘገባ አለ ሰሎሞን ክፍሌ አቅርቦታል ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
በኢትዮጵያ የመሬት ፖሊሲ እና ምላሽ የሚሹ ጥያቄዎች
-
ኤፕሪል 04, 2024
ተፈናቃዮች ለወራት ርዳታ እንዳላገኙ ቢገልጹም መንግሥት “ቅሬታው ተጋኗል” አለ
-
ማርች 19, 2024
የትግራይ ክልል ተፈናቃዮች ከክረምቱ በፊት ሙሉ በሙሉ እንደሚመለሱ መንግሥት ገለጸ
-
ማርች 15, 2024
በገላና ወረዳ በቀጠለው ውጊያ የጤና እና የትምህርት አገልግሎቶች ተቋርጠዋል
-
ማርች 08, 2024
የታገቱት 247 ወጣቶች ጉዳይ እንዳሳሰበው የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገለጸ
-
ማርች 08, 2024
ዋስትና የተፈቀደላቸው አቶ በቴ ኡርጌሳ አልተፈቱም