በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኣቡነ ፍራንሲስ የኣፍሪካ ጉዞኣቸውን አጠናቀው ወደ ቫቲካን እየተመለሱ ናቸው


ኣቡነ ፍራንሲስ የኣፍሪካ ጉዞኣቸውን አጠናቀው ወደ ቫቲካን እየተመለሱ ናቸው
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:51 0:00

የሮማ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ኣቡነ ፍራንሲስ ሶስት ሃገሮች የጎበኙበትን የመጀመሪያ የኣፍሪካ ጉዞኣቸውን አጠናቀው ወደ ቫቲካን እየተመለሱ ናቸው።። ጉብኝታቸውን ያጠናቀቁት በማዕከላዊ ኣፍሪካ ሪፐብሊክ ዋና ከተማ ባንጊ ኣንድ መስጊድ ከጎበኙ በሁዋላ ነው። Chris Stein ከባንጊ ለቪኦኤ ያጠናቀረውን ዘገባ ቆንጂት ታዬ ይዛዋለች።

XS
SM
MD
LG