በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የደቡብ ሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሰላም ስምምነቱን ተግባራዊ ለማድረግ መንግሥታቸው ቁርጥ ነው አሉ


የደቡብ ሱዳን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሰላም ስምምነቱን ተግባራዊ ለማድረግ መንግሥታቸው ቁርጥ ነው አሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:37 0:00

የደቡብ ሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር መንግሥታቸው ባለፈው ነሃሴ ወር በቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት ሪያክ ማቻር በሚመሩት ኣማጽያን እና በፕረዚደንት ሳልቫ ኪር መንግሥት መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት ተግባራዊ ለማድረግ በቁርጠኝነቱ እንደጸና ነው ሲሉ በድጋሚ ተናገሩ።

XS
SM
MD
LG