በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጠብ ሲልና ዳመና ሲርቅ: የኢትዮጵያ ግብርና ፈተናዎች


ጠብ ሲልና ዳመና ሲርቅ: የኢትዮጵያ ግብርና ፈተናዎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:58 0:00

በኢትዮጵያ በዝናብ እጥረት የተነሳ በተከሰተው ድርቅ 8.2 ሚሊዮን ሰዎች የምግብ ዋስትና ችግር እንደገጠማቸው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የምጣኔ ሀብት አማካሪ አቶ ንዋይ ገብረዓብ ገልጸዋል። መንግስታቸው የግብርና ምርትና ምርታማነት ለማሻሻል በሚጥርበት ወቅት የተከሰተው ድርቅ የገበሬዎችን ኑሮ ማወኩንና መፈታተኑን የገለጹት የምጣኔ ሀብት አማካሪ፤ በምርት ላይ የደረሰው ጉዳት በውል የሚታወቀው ሰብል ሲሰበሰብ ነው ብለዋል።

XS
SM
MD
LG