በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአውሮፓ ሕብረት በአፍሪቃ ድህነትን ለመቀነስና የስደተኞችን ፍሰት ለመገደብ ሁለት ቢልዮን ዶላር እርዳታ መደበ


የአውሮፓ ሕብረት በአፍሪቃ ድህነትን ለመቀነስና የስደተኞችን ፍሰት ለመገደብ ሁለት ቢልዮን ዶላር እርዳታ መደበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:37 0:00

የአውሮፓ ሕብረትና የአፍሪቃ ሀገሮች መሪዎች ከአፍሪቃ ወደ አውሮፓ የሚጎርፉትን ስደተኞች ቁጥር ለመገደብ መፍትሄ ፍለጋ በማልታ ያደረጉትን ስብሰባ አጠናቀዋል። የአውሮፓ ሕብረት ድህነትን ለማቃለልና የስደተኞችን ፍሰት ለመገደብ የ $2 ቢልዮን ዶላር ገንዘብ መድቧል።

XS
SM
MD
LG