በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

መጤ-ጠል በበደቡብ አፍሪቃዋ ደርበን


መጤ-ጠል በበደቡብ አፍሪቃዋ ደርበን
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:30 0:00

ደቡብ አፍሪቃ፣ ደርበን ውስጥ፣ በባዕዳን ላይ በተመሠሰረተ ጥላቻ (xenphobia) ስድስት ኢትዮጵያውያን ላይ አሰቃቂ ግድያ ተፈጽሞባቸዋል። ከሚፈጸመው ዝርፊያና ድብደባ ሌላ፣ ቤንዚን ተርከፍክፎባቸው ከነ ሕይወታቸው የየተቃጠሉም አሉ። ፕሪቶሪያ ከሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምበሲ ወደ ደርባን የሄዱ ባለሥልጣናት መኖራቸውም ተገልጧል።

XS
SM
MD
LG