በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቦትስዋና ለ10 የኤርትራ ተጫዋቾች የሰጠችውን የጥገኝነት ፍቃድ አልቀለበሰችም


ቦትስዋና ለ10 የኤርትራ ተጫዋቾች የሰጠችውን የጥገኝነት ፍቃድ አልቀለበሰችም
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ማጣርያ ግጥሚያ ለመሳተፍ ወደ ቦትስዋና በቅርብ ለሄዱት 10 የኤርትራ ብሔራዊ የእግር ኳስ ተጫዋቾች የፖለቲካ ጥገኝነት የቦትስዋና መንግስት ፈቅዶላቸው እንደነበር ይታወሳል። ስፖርተኞቹ ጥቅምት 2 ቀን 2008 ዓ.ም. ከቦትስዋና ቡድን ጋር ከተጫወቱ በውኃላ ነው ወደ ሃገራቸው በሚወስዳቸው አውሮፕላን ላይ አንሳፈርም በማለት በቦትስዋና ጥገነት የጠየቁት።

XS
SM
MD
LG