በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቦትስዋና ለ10 የኤርትራ ተጫዋቾች ጥገኝነት ፈቅዳለች


ቦትስዋና ለ10 የኤርትራ ተጫዋቾች ጥገኝነት ፈቅዳለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:30 0:00

ቦትስዋና በቅርቡ የዓለም እግር ኳስ ዋንጫ ማጣርያ ግጥሚያቸውን ካደረጉ በውኃላ በሃገሯ ከለላ ለጠየቁት 10 የኤርትራ ተጫዋቾች የጥገኝነት መብት መፍቀዷን ጠበቃቸው ዛሬ አስታወቁ።

XS
SM
MD
LG