በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነጻነት የሌለባት አገር ተብላለች


ኢትዮጵያ የኢንተርኔት ነጻነት የሌለባት አገር ተብላለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:46 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ፍሪደም ሃውስ (Freedom House) መቀመጫውን እዚህ ዋሽንግተን ዲሲ ያደረገና በመናገር ነጻነት ላይ የሚሠራ ዓለም አቀፍ ተቋም ነው፡፡ይህ ተቋም መንግሥታት ለሕዝቦቻቸው የሚሠጡትን የኢንተርኔት ነጻነት አጥንቶ እያንዳንዱ ሀገር ያለበትን ደረጃ ‹‹Freedom on the net 2015 ›› በሚል ርዕስ ስር ሪፖርት አውጥቷል፡፡ በዚህ ሪፖርት ሰንጠረዥ‹‹ኢትዮጵያ ከቻይና፣ከሦሪያ እና ከኢራቅ ቀጥሎ ምንም ዓይነት የኢንተርኔት ነጻነት የሌለባት አገር ተብላለች፡፡

XS
SM
MD
LG