በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ህብረት መርማሪ ኮሚሽን ሁለቱንም የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በጦር ወንጀል ከሰሰ


የአፍሪካ ህብረት መርማሪ ኮሚሽን ሁለቱንም የደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች በጦር ወንጀል ከሰሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:22 0:00

የደቡብ ሱዳን መንግስትና የቀድሞው ምክትል ፕሬዚደንት ሪያክ ማቻር ታማኝ ኣማጽያን የሰብዓዊ መብት ረገጣ ፈጽመዋል ይላል የኣፍሪካ ህብረት የደቡብ ሱዳን ግጭት መርማሪ ኮሚሽን ሪፖርት። መርማሪ ኮሚሽኑ የዘር ማጥፋት ተፈጽሙዋል ለማለት የሚያበቃ ማስረጃ ግን ኣላገኘንም ብለዋል።

XS
SM
MD
LG