በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ ለአቅመ ሔዋን ሳይደርሱ የሚዳሩ ሴት ልጆች 4'17"


በኢትዮጵያ ለአቅመ ሔዋን ሳይደርሱ የሚዳሩ ሴት ልጆች 4'17"
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:17 0:00

በኢትዮጵያ እድሚያቸው ሳይደርስ የሚያገቡ በሺሕ የሚቆጠሩ ሴት ልጆች በርካታ ናቸው። ከጎንደር የአሜሪካ ድምጿ ማርተ-ፋንደር ቮልፍ እንደዘገበችው የተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት የአካባቢው ባለስልጣናት ለማኅበረሰቡ ግንዛቤ ለማስጨበጥ መጠነ ሰፊ ስራ ጀምረዋል።

XS
SM
MD
LG