በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም


በቻይና ርዕሰ ከተማ ቤይጂንግ ባስደናቂው ”የወፍ ጎጆ” ስታዲየም ላለፉት ዘጠኝ ቀናት ሲካሄድ የሰነበተው 15ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በኬንያ አሸናፊነት ተጠናቋል።

የኬንያ አትሌቲክስ ቡድን 7 ወርቅ፥ 6 ብርና 3 ነሐስ ባጠቃላይ 16 ሜዳልያ ሰብስቦ በ 15 ዓመት የሻምፒዮናው ውድድር ታሪክ አንደኛ ሆኖ ማጠናቀቁ መላውን የዓለም ሕዝብ አስደምሟል።

ኢትዮጵያ 3 ወርቅ፥ 3 ብርና 2 ነሐስ በማግኘት ከዓለም በአምስተኛ ደረጃ ፈጽማለች።

ማሬ ዲባባ የማራቶን አሸናፊ
ማሬ ዲባባ የማራቶን አሸናፊ

አልማዝ አያና በ 5 ሺህ አሸናፊ
አልማዝ አያና በ 5 ሺህ አሸናፊ

ሳምንታዊ የስፖርት ፕሮግራም
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:59 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG