በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

“ማንም ሰው በማንኛውም ኹኔታ አካል ጉዳተኛ ሊኾን ይችላል” ዳኛቸው ቦጋለ


“ማንም ሰው በማንኛውም ኹኔታ አካል ጉዳተኛ ሊኾን ይችላል” ዳኛቸው ቦጋለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:11:45 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

የአፍሪካ ወጣቶችን የመሪነት አቅም ለማጎልበት በሚል ሃሣብ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ ያስጀመሩት የአፍሪካ ወጣት መሪዎች ጅማሮ /ያሊ/፤ ማንዴላ - ዋሺንግተን ፌሎሺፕ መርኃግብር የሁለተኛው ዙር ስብሰባ ዋሺንግተን ዲሲ ውስጥ እየተካሄደ ነው፡፡

XS
SM
MD
LG