በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወጣት ኢትዮጵያውያን የስራ ተነሳሽነትና አፍላቂነት


የኢትዮጵያውያን ወጣቶች የስራ ፈጣሪነት ኑሮን የማሻሻል ራዕይና የአፍላቂነት ዝንባሌ ከቅርብ አመታት ወዲህ እየጎላ ሄዷል። የአሁኑ የተማረ ትውልድ ከበፊቱ ለየት ያለ ዝንባሌ ሊኖረው የቻልበት ምክንያትና ስለ አጠቃላዩ ዝንባሌው እንዲያብራሩልን ሁለት ምሁራንን ጋብዘናል። ዶክተር የራስ ወርቅ አድማሴ በአዲስ አባባ ዩኒቨርሲቲ በሶስዮሎጂ ዲፓርትመንት ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። ዶክተር ገብሬ ይንቲሶ ደግሞ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በሶሻል አንትሮፖሎጂ ዲፓርትመንት ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው። የሶሻል ሳይንስ ኮሌጅ ዲን ሆነውም ያገለግላሉ። ውይይቱን ያድምጡ።
please wait

No media source currently available

0:00 0:29:13 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG