በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኢትዮጵያ የመድብለ ፓርቲዎች እጣ እያነጋገረ ነው፤


please wait

No media source currently available

0:00 0:04:47 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

«የኢሕአዲግ አብዮታዊ ዲሞክራሲ፣ አንድ የፖለቲካ ድርጅት ብቻ እንዲኖርና ሌሎች እንዲጠፉ የሚፈልግ ነው፣» ሲሉ አንድ የቀድሞ የቀድሞው የአረና ትግራይ ሊቀ-መሪ ተናገሩ።

አንዲት የሕወሃት ባለሥልጣን በበኩላቸው «ፓርቲዎቹ ይህን የሚሉት፣ ህብረተሰቡ ስለማይቀበላቸውና ድክመታቸውን ለመሸፈን ነው፤» ሲሉ መልስ ሰጡ። ዝርዝሩን ከዚህ ያድምጡ።
XS
SM
MD
LG