በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትን በትምህርትና በምርምር የሚያግዝ ድርጅት ተቋቋመ


ከግራ ወደ ቀኝ ፡ ዶ/ር ሀይለማሪያም እና ዶ/ር ሙሉጌታ
ከግራ ወደ ቀኝ ፡ ዶ/ር ሀይለማሪያም እና ዶ/ር ሙሉጌታ

በአሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሊቃውንት በኢትዮጵያ ያሉትን ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለይ በትምህርትና ምርምር ለማገዝ የሚያስችል ED-REAP ማለትም ሲተነተን Ethiopian Diaspora for research and education advancement through partnership የተባለ መንግስታዊ ያልሆነ ለትርፍ ያልቆመ ድርጅት ኣቋቋሙ፡፡


መስራቾቹ ዶክተር ሰለሞን ኣብርሃም ከ ከኖርዝ ካሮላይና ሴንተራል ዩኒቨርስቲ, ዶክተር ኪሮስ ብርሃነ ከዩኒቨርስቲ ኦፍ ሳውዘርን ካሊፎርንያ
, ዶክተር ሙሉጌታ ገብረእግዚኣብሔር ከሜዲካል ስኩል ስቴት ዩኒቨርስቲ
ዶክተር ሃይለማርያም ገብረስላሴ ከ ሳውዝ ካሮሊና ስቴት ዩኒቨርስቲ እንዲሁም ዶክተር መኮነን ገብረሚካኤል ከ ዩኒቨርስቲ ኦፍ ካናቲኬት
ናቸው፡፡

please wait

No media source currently available

0:00 0:09:23 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ
XS
SM
MD
LG